ዩናይትድ ስቴትስ የአይሮፕላን ማረፊያዎችዋን የፀጥታ ጥበቃ እያጠናከርች ነው

ዩናይትድ ስቴትስ ወደ አሜሪካ የአይሮፕላን ማረፍያዎች የሚገቡ የውጭ ሀገራት አየር መንገዶችን የፀጥታ ጥበቃ እያጠናከርች ነው።

ዩናይትድ ስቴትስ ወደ አሜሪካ የአይሮፕላን ማረፍያዎች የሚገቡ የውጭ ሀገራት አየር መንገዶችን የፀጥታ ጥበቃ እያጠናከርች ነው።

ይሁንና ለአሁኑ በላብቶፕ ኮምፒዩተሮች ላይ የተጣለውን ዕገዳ አላሰፋችም ይላል ዘጋብያችን ሪቻርድ ግሪን ባጠናቀረው ዘገባ።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

ዩናይትድ ስቴትስ የአይሮፕላን ማረፊያዎችዋን የፀጥታ ጥበቃ እያጠናከርች ነው