የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ የፌዴራል ምርመራ ቢሮ /ኤፍቢአይ/ ዳይሬክተሩን ጄምስ ኮሜይን ለማባረር የወሰኑት በራሣቸው ቃላት "መሥራቤቱን በተሳካ ሁኔታ ለመምራት ባለመቻላቸው" እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ የፌዴራል ምርመራ ቢሮ /ኤፍቢአይ/ ዳይሬክተሩን ጄምስ ኮሜይን ለማባረር የወሰኑት በራሣቸው ቃላት “መሥራቤቱን በተሳካ ሁኔታ ለመምራት ባለመቻላቸው” እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ትራምፕ ይሔንን የዋሺንግተንን የፖለቲካ መንደር ሁሉ ያስደነገጠ የትናንት ምሽት ድንገተኛ እርምጃቸውን ለኮሜ በድብዳቤ ያሳወቋቸው መሆኑን ገልፀዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ፕሬዚዳንት ትራምፕ የኤፍቢአይ ዳይሬክተር ጄምስ ኮሜይን አባረሩ
ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለውሣኔያቸውም መሠረት የሆኗቸው ጠቅላይ አቃቤ ሕጉ ጄፍ ሴሼንስ እና ምክትላቸው ሮድ ራዥንስቲን በቀድሞዋ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሄላሪ ክሊንተን የኢሜል አጠቃቀም የተያዘውን ምርመራ በሚገባ መምራት ባለመቻላቸው ከሥልጣናቸው እንዲባረሩ በተናጠል ያቀረቡላቸው ደብዳቤዎች መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ፕሬዚዳንት ትራምፕ የኤፍቢአይ ዳይሬክተር ጄምስ ኮሜይን አባረሩ