"የሰው ሃብት ልማት ለጤና አገልግሎት" - በኢትዮጵያ

  • መለስካቸው አምሃ

Leslie Reed Of USAID

"የሰው ሃብት ልማት ለጤና አገልግሎት" በተሰኘው ፕሮጄክት ኢትዮጵያ ወደ ሃምሳ ሺህ የሚጠጉ ባለሞያዎችን ማፍራቷ ተነገረ።

ለሰባት ዓመት የቆየው ፕሮጄክት ዘንድሮ እንደሚጠናቀቅና 55 ሚሊዮን ያሜሪካ ዶላር እንደፈሰሰበትም ተገልጿል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

"የሰው ሃብት ልማት ለጤና አገልግሎት" - በኢትዮጵያ