"የሰው ሃብት ልማት ለጤና አገልግሎት" በተሰኘው ፕሮጄክት ኢትዮጵያ ወደ ሃምሳ ሺህ የሚጠጉ ባለሞያዎችን ማፍራቷ ተነገረ።
አዲስ አበባ —
ለሰባት ዓመት የቆየው ፕሮጄክት ዘንድሮ እንደሚጠናቀቅና 55 ሚሊዮን ያሜሪካ ዶላር እንደፈሰሰበትም ተገልጿል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ለሰባት ዓመት የቆየው ፕሮጄክት ዘንድሮ እንደሚጠናቀቅና 55 ሚሊዮን ያሜሪካ ዶላር እንደፈሰሰበትም ተገልጿል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5