የአሜሪካ ኃይል አጋርነት በአፍሪካ

  • መለስካቸው አምሃ

የዛሬ የደኅንነት ሥጋቶችንና ፈተናዎችን ለመቋቋምና ለመፍታት ዩናይትድ ስቴትስ ከአፍሪካ አጋሮቿ ጋር በፅናት እንደምትቆም አንድ ከፍተኛ የጦር አዛዧ ተናግረዋል።

የአፍሪካን ደኅንነት ፈተና ላይ የሚጥሉ ኃይሎችም መቆናጠጫ ሥፍራ ለመያዝ እየተፎካከሩ መሆናቸው ተገልጿል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የአሜሪካ ኃይል አጋርነት በአፍሪካ