ሰሞኑን የአሜሪካ ኤምባሲ ለዜጎቹ ያወጣው የደኅንነት ሥጋት ማስታወቂያ፣ በተለያዩ መንገዶች መተርጎም እንደማይገባው ቃል አቀባዩ ኒኮላስ ባርኔት አስገንዝበዋል።
አዲስ አበባ —
ማሳሰቢያ በትላንትናው ዕለት እንደገና ተሻሽሎ የአሜሪካ ኤምባሲ ሠራተኞች ወደ አውሮፕላን ማረፊያው መጓዝ እንደሚችሉ ተገልፆ እንደነበርም አስታውቀዋል።
The U.S. Embassy is aware of the crash this morning of Ethiopian Airlines flight ET302. We extend our sincerest sympathies to all who are impacted by this tragic event. https://t.co/jHJ8HpGRiR
— U.S. Embassy Addis (@USEmbassyAddis) March 10, 2019
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5