የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ ተጠናቋል ዶናልድ ትራምፕም የአሜሪካ 45ኛው ፕሬዚዳንት ሆነው ተመርጠዋል፡፡
ዛሬ ከማለዳው አስራ ሁለት ሰዓት ጅምሮ አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ባዘጋጀው የምርጫ ቀን ቁርስ ላይ ነው አስተያየታቸውን የሰጡት
አዲስ አበባ —
አዲስ ፕሬዚዳንት በመመረጡ ምክንያት ዩናይትድ ስቴትስ ከኢትዮጵያ አንፃር የምትከተለው ፖሊሲ ይቀየራል ብለው እንደማያምኑ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች ገልፀዋል፡፡
የምርጫ ሂደቱ ግን ዲሞክራሲያዊና ኢትዮጵያ ልትማርበት የሚገባ መሆኑን አመልክተዋል፡፡
ቪኦኤ ያነጋገራቸው ሌሎች ኢትዮጵያውያንም ይህንኑ አስተያየት አንፀባርቀዋል፡፡
እስክንድር ፍሬው ተከታዩን ዘገባ ልኳል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ተቃዋሚዎችና የጥበብ ባለሞያዎች ሰለ አሜሪካ ምርጫ የሰጡት አስተያየት