አልቃይዳ በዳሬሰላምና በናይሮቢ በሚገኙ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲዎች ያደረሰዉ ጥቃት ታወሰ

አልቃይዳ በ1998 በዳሬሰላምና በናይሮቢ በሚገኙ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲዎች ላይ ያደረሰዉ ጥቃት ታወሰ

አልቃይዳ በናይሮቢና ዳሬሰላም በሚገኙ የዩናይትድ ስቴትስ ኢምባሲዎች ላይ ያደረሰዉ ጥቃት ዛሬ በኬንያ መዲና ናይሮቢ ታስቦ ውሏል።

ጥቃቱ የተፈፀመው የዛሬ 20 ዓመት ነሐሴ 7/1998 ሲሆን በጊዜዉ ከ250 በላይ ሰዎች ሕይወታቸዉ ማለፉ የሚታወስ ነው። ዛሬ በተደረገው የመታሰብያ ሥነ ሥርዓት ላይ በኬንያ የአሜርካ አምባሳደር ሮበርት ፍራንክ ጎዴክ ተገኝተው ንግግር አድርገዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

አልቃይዳ በዳሬሰላምና በናይሮቢ በሚገኙ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲዎች ያደረሰዉ ጥቃት ታወሰ