ፕሬዝደንታዊ እጩዎቹ ‘የመዝጊያ ሙግታቸውን’ አቀረቡ

  • ቪኦኤ ዜና

ፎቶ ፋይል፡- የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የሚፎካከሩት የሪፐብሊካን ፓርቲው እጩ ዶናልድ ትረምፕ እና የዲሞክራቲክ ፓርቲው ተፎካካሪያቸው ካመላ ሄሪስ

Your browser doesn’t support HTML5

ፕሬዝደንታዊ እጩዎቹ ‘የመዝጊያ ሙግታቸውን’ አቀረቡ

በአሜሪካ ለፕሬዝደንትነት የሚወዳደሩት የሁለቱ ፓርቲ እጩዎች፣ በዚህ ከምርጫው በፊት ባለው የመጨረሻው ሳምንት፣ “የመዝጊያ ሙግት” በሚል የሚገለፀውን ንግግራቸውን በየፊናቸው አድርገዋል።

የቪኦኤ ከፍተኛ የዋሽንግተን ዘጋቢ ካሮሊን ፕረሱቲ ዘገባዋን ልካለች።ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።