በሶማሊያ የሚኖሩ አንዳንድ ሶማሊያዊ አሜሪካውያን በአሜሪካ የሚደረገውን ፕሬዝደንታዊ ምርጫ በንቃት በመከታተል ላይ ናቸው። ከውጪ ፖሊሲ እና በአፍሪካ የሚመደበው መዋዕለ ነዋይ ከሚያሳስቧቸው ጉዳዮች ጥቂቶቹ ናቸው። በርቀት ሆነው ድምጻቸውንም ሰጥተዋል።
አብደልቃድር ዙቢር እና አብዱላዚዝ ኦስማን የላኩት ዘገባ ነው።ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
በሶማሊያ የሚገኙ ሶማሊያዊ አሜሪካውያን በአሜሪካ ምርጫ በንቃት ይሳተፋሉ
በሶማሊያ የሚኖሩ አንዳንድ ሶማሊያዊ አሜሪካውያን በአሜሪካ የሚደረገውን ፕሬዝደንታዊ ምርጫ በንቃት በመከታተል ላይ ናቸው። ከውጪ ፖሊሲ እና በአፍሪካ የሚመደበው መዋዕለ ነዋይ ከሚያሳስቧቸው ጉዳዮች ጥቂቶቹ ናቸው። በርቀት ሆነው ድምጻቸውንም ሰጥተዋል።
አብደልቃድር ዙቢር እና አብዱላዚዝ ኦስማን የላኩት ዘገባ ነው።ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።