በፊላደልፊያ ዒድ በማክበር ላይ በነበሩ ሰዎች ላይ ጥቃት ተፈጸመ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

በፊላደልፊያ ዒድ በማክበር ላይ በነበሩ ሰዎች ላይ ጥቃት ተፈጸመ

በዩናይትድ ስቴትስ ፊላደልፊያ ግዛት የቅዱስ ረመዳን ጾም መጠናቀቅን ለማክበር ተሰባስበው በነበሩ ሙስሊሞች ላይ በተፈፀመ ጥቃት ሦስት ሰዎች ተጎዱ። በመቶዎች የሚቆጠሩ ወላጆች እና ህጻናት ደግሞ ከጉዳት ለማምለጥ ወደ መደበቂያ እንዲሹ አድርጓቸዋል።

ሚካኤል ብራውንን ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።