በዩናይትድ ስቴትስ ፊላደልፊያ ግዛት የቅዱስ ረመዳን ጾም መጠናቀቅን ለማክበር ተሰባስበው በነበሩ ሙስሊሞች ላይ በተፈፀመ ጥቃት ሦስት ሰዎች ተጎዱ። በመቶዎች የሚቆጠሩ ወላጆች እና ህጻናት ደግሞ ከጉዳት ለማምለጥ ወደ መደበቂያ እንዲሹ አድርጓቸዋል።
ሚካኤል ብራውንን ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
በፊላደልፊያ ዒድ በማክበር ላይ በነበሩ ሰዎች ላይ ጥቃት ተፈጸመ
በዩናይትድ ስቴትስ ፊላደልፊያ ግዛት የቅዱስ ረመዳን ጾም መጠናቀቅን ለማክበር ተሰባስበው በነበሩ ሙስሊሞች ላይ በተፈፀመ ጥቃት ሦስት ሰዎች ተጎዱ። በመቶዎች የሚቆጠሩ ወላጆች እና ህጻናት ደግሞ ከጉዳት ለማምለጥ ወደ መደበቂያ እንዲሹ አድርጓቸዋል።
ሚካኤል ብራውንን ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።