የባይደን ማሳሰቢያ

ተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን

ተሰናባቹ የትረምፕ አስተዳደር “የሽግግሩን ሂደት ማስተጓጎሉን ካላቆመ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ኮቪድ-19ን ለመቆጣጠር የሚከናወነውን የዕቅድ ሥራ በሣምንታትና በወራት ሊያጓትተው ይችላል” ሲሉ ተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አስጠንቅቀዋል።

የዋይት ሃውስ ሪፖርተራችን ፓትሲ ዊዳኩስዋራ ያጠናቀረችው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

የባይደን ማሳሰቢያ