ሂለሪ ክሊንተን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከተሸነፉ በኋላ የተደረገላቸው ቃለ መጠይቅ

  • ቪኦኤ ዜና

ሂለሪ ክሊንተን

ሂለሪ ክሊንተን ባለፈው ኅዳር ወር በተካሄደው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከተሸነፉ ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ በተደረገላቸው ቃለ መጠይቅ ለመሸነፋቸው የራሳቸውም ኃላፊነት እንዳለበት ገልፀዋል።

ሂለሪ ክሊንተን ባለፈው ኅዳር ወር በተካሄደው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከተሸነፉ ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ በተደረገላቸው ቃለ መጠይቅ ለመሸነፋቸው የራሳቸውም ኃላፊነት እንዳለበት ገልፀዋል።

ቃለ መጠይቁ ትላንት የተካሄደው ኒው ዮርክ ከተማ በተደረገው የሴቶች መድረክ ላይ ሲሆን ጋዜጠኛ ክሪስያን አላምፑር ናት ያነጋገረቻቸው።

Your browser doesn’t support HTML5

ሂለሪ ክሊንተን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከተሸነፉ በኋላ የተደረገላቸው ቃለ መጠይቅ

የሩስያ ጣልቃ ገብነትና የፌደራል ምርመራ ሥራ አስኪያጅ ጀምስ ኮሚቴ መግለጫ ሪፐብሊካዊው ዶናልድ ትራምፕ እንዲያሸንፉ እንደረዱ ክሊንተን አስገንዝበዋል። የአሜሪካ ድምፅ ራድዮ ዘጋቢ ዝላቲካ ሆክ ያቀነባበርችውን ዘገባ አዳነች ፍሰሀየ ታቀርበዋለች።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

ሂለሪ ክሊንተን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከተሸነፉ በኋላ የተደረገላቸው ቃለ መጠይቅ