የቻይና ልዑክ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ያመራሉ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የቻይና ልዑክ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ያመራሉ

በእስራኤል እና በሐማስ መካከል የተኩስ ማቆም እንዲደረግ ለማመቻቸት፣ ቻይና ልዑኳን ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ልትሰድ እንደኾነ ተነግሯል።

የቪኦኤ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቢሮ ዘጋቢ ናይክ ቺንግ የላከው ሪፖርት ነው፡፡