ብሪታንያ የኤሌክትሮኒክስ መሣሪያዎችን በተመለከተ ዩናይትድ ስቴትስ የወሰደችውን እርምጃ ተቀላቀለች

  • ሰሎሞን ክፍሌ

በካይሮ አየር ማረፊያ

ካሁን በሁዋላ ከስማርት ፎን የተለቁ የኤሌክትሮኒክ መሣሪያዎች ሁሉ ወደ አውሮፕላን የሚገቡት ተመርምረው ይሆናል ተብሏል።

ብሪታንያ በትላንትናው ዕለት ከቱርክና ሌሎች በርካታ የመካከለኛው ምሥራቅና ሰሜን አፍሪካ ሀገሮች የሚነሱ መንገደኞች የሚይዟቸውን ላፕቶፖች፣ ታብሌቶች፣ ካሜራዎችና አንዳንድ የኤሌክትሮኒክ መሣሪያዎች በበረራ ወቅት ይዘው እንዳይገኙ በማገድ ዩናይትድ ስቴትስ ቀደም ብላ የወሰደችውን እርምጃ ተቀላቅላለች።

ካሁን በሁዋላ ከስማርት ፎን የተለቁ የኤሌክትሮኒክ መሣሪያዎች ሁሉ ወደ አውሮፕላን የሚገቡት ተመርምረው ይሆናል ተብሏል።

Your browser doesn’t support HTML5

ብሪታንያ የኤሌክትሮኒክስ መሣሪያዎችን በተመለከተ ዩናይትድ ስቴትስ የወሰደችውን እርምጃ ተቀላቀለች