ብሊንከን የሁለቱ ሀገሮች ውጥረት ወዳየለበት ቻይና ተመልሰዋል

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ብሊንከን የሁለቱ ሀገሮች ውጥረት ወዳየለበት ቻይና ተመልሰዋል

የዩናትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንከን በሻንጋይ እና ቤጂንግ ከሚገኙ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋራ ፣ ሩሲያ በዩክሬን ላይ ስለ ምታካሂደው ጦርነት፣ የመካከለኛው ምስራቅ ቀውስን፣ የደቡብ ቻይና ባህርና የሰብአዊ መብቶችን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ለመወያየት በዚህ ሳምንት (ከሚያዝያ 16 እስከ ሚያዝያ 18) ወደ ቻይና አቅንተዋል፡፡

በቪኦኤ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቢሮ ኃላፊ ኒክ ቺንግ የተላከውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።