የስደተኞችን ቀውስ ለማስወገድ ዓለምአቀፉ ህብረተሰብ ጠንካራ እርምጃ መውሰድ አለበት ሲሉ፥ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ሳማንታ ፓወር ጥሪ አቀረቡ።
ዋሽንግተን —
አምባሳደሯ ትላንት ይህን ጥሪ ያቀረቡት፥ ዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ የሰላም ማዕከል ተገኝተው ንግግር ባደረጉበት ወቅት ነው። ዩናይትድ ስቴትስ በጠቅላላው ተቀብላ ለማስተናገድ ቃል ከገባችው 100,000 ሺህ ስደተኞች ውስጥ እአአ በ 2016 እና በ2017 ዓ.ም 30,000 ሺህ የሚሆኑትን ለመቀበል ጥረቷን የማጠናከር እቅድ እንዳላትም በዚሁ ንግግራቸው ላይ አስታውቀዋል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5