ነፃ የአፍሪካ ቀጠና መፈጠር የአህጉሪቱን እድገት ከመሰረቱ ይለውጠዋል ተባለ።
አዲስ አበባ —
ነፃ የአፍሪካ ቀጠና መፈጠር የአህጉሪቱን እድገት ከመሰረቱ ይለውጠዋል ተባለ።
የተለያዩ የዩናይትድ ስቴትስ የመዋለ ንዋይ ተቋማት ከአፍሪካ አህጉር ጋር ለመስራት ያላቸውን ፍላጎት እየገለፁ ናቸው::
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የዩናይትድ ስቴትስና የአፍሪካ የንግድ ግንኙነት