Your browser doesn’t support HTML5
በሠራዊት ውስጥ ጾታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶችን ለማስወገድ አሜሪካና የደቡባዊ አፍሪካ ሃገራት በመተባበር ላይ ናቸው
በአፍሪካ የዩናይትድ ስቴትስ ዕዝ ወይም አፍሪኮም፣ በጦር ሠራዊቶች ውስጥ የሚታዩ ጾታ ተኮር ጥቃቶችን ለማስወገድ፣ በደቡባዊ አፍሪካ ከሚገኙ ሃገራት ጋራ በትብብር በመሥራት ላይ ይገኛል። በዚህ ሳምንትም የአፍሪኮም የቀጠና ኃላፊዎች በዛምቢያ አውደ ጥናት በማካሄድ ላይ ናቸው።
ቆንዲሲ ዱቤ ከጋቦሮኔ የላከው ዘገባ ነው።