የቱሪዝም ኢንደስትሪ በአፍሪካ እየተስፋፋ የሚሄድና ከሃያ አንድ ሚሊዮን በላይ የሥራ ዕድል በአህጉሪቱ የፈጠረ ዘርፍ መሆኑን አንድ ዓለምቀፍ ጥናት አስታወቀ፡፡
አዲስ አበባ —
የቱሪዝም ኢንደስትሪ በአፍሪካ እየተስፋፋ የሚሄድና ከሃያ አንድ ሚሊዮን በላይ የሥራ ዕድል በአህጉሪቱ የፈጠረ ዘርፍ መሆኑን አንድ ዓለምቀፍ ጥናት አስታወቀ፡፡
በአህጉሪቱ ያለውን የቱሪዝም ሃብት ወደ ምጣኔ ሃብታዊ ዕድገት እና ልማት ለመለወጥ ግን መንግሥታት የተለያዩ የኢንደስትሪ ዝርፎችን የሚታስተሳስሩ የአካባቢ ውህደትን የሚያራምዱና ሠላምንና ደህንነትን የሚያጠናክሩ ፖሊሲዎች መቅረፅ እንዳለባቸውም ተመለከተ፡፡
በንግድና ልማት የተባበሩት መንግሥታት /UNITAD/ ጉባዔ ዛሬ ይፋ ባደረገው የአፍሪካ ምጣኔ ሃብታዊ ልማት እአአ የ2017 ዘገባው የቱሪዝም ኢንደትስቲ በአህጉራዊ ምጣኔ ሃብታዊ ዕድገት እያሳደረ የሚገኘውን ተፅዕኖ ዳሷል፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5