36 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ሕጻናትና ልጆች ዛሬም በከባድ ድኅነት እንደሚሰቃዩ አንድ ጥናት አስታወቀ፡፡
አዲስ አበባ —
36 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ሕጻናትና ልጆች ዛሬም በከባድ ድኅነት እንደሚሰቃዩ አንድ ጥናት አስታወቀ፡፡ የድኅነቱ መጠንና ጥልቀት ከከተሞች ይልቅ በገጠሪቱ ኢትዮጵያ እንደሚበረታም ተመልክቷል፡፡
የሀገሪቱን ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ለማረጋገጥ ለዚህ የልጆችና የህፃናት ችግር ከወዲሁ መፍትሄ መፈለግ እንዳለበት ጥናቱ ያሳስባል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ 36ሚሊዮን ሕጻናትና ልጆች በከባድ ድኅነት ወስጥ ይሰቃያሉ