ዩኒሴፍ ልጆችን ከወላጆቻቸው የሚለየውን የዩናይትድ ስቴትስ ኢሜግሬሽን ሕግ አወገዘ

የተመድ የህፃናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ ልጆችን ከወላጆቻቸው የሚለየውን የዩናይትድ ስቴትስ ኢሜግሬሽን ሕግ አወገዘ።

የተመድ የህፃናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ ልጆችን ከወላጆቻቸው የሚለየውን የዩናይትድ ስቴትስ ኢሜግሬሽን ሕግ አወገዘ።

በሕገወጥ መንገድ ድንበር ያቋረጡ ናቸው በሚል፣ ህፃናትን ከወላጆቻቸው መለየት ጎጂ እንደሆነ በማመልከት ነው ዩኒሴፍ ድርጊቱን የኮነነው።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ዩኒሴፍ ልጆችን ከወላጆቻቸው የሚለየውን የዩናይትድ ስቴትስ ኢሜግሬሽን ሕግ አወገዘ