ከአንድ አሥር ዓመታት በፊት ከሰሜን ዳርፉር ወደ ቻድ ከተሰደዱ ደቡብ ሱዳናውያን 53ቱ እንደተመለሱ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ድርጅት አስታወቀ፡፡
ዋሺንግተን ዲሲ —
ከአንድ አሥር ዓመታት በፊት ከሰሜን ዳርፉር ወደ ቻድ ከተሰደዱ ደቡብ ሱዳናውያን 53ቱ እንደተመለሱ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ድርጅት አስታወቀ፡፡
ከድርጅቱ ዋና ማዕከል ጄኔቫ ሊሳሽ ላይን ዘግባለች፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5