በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ተወካዮች

The United Nations building is seen during the 72nd United Nations General Assembly at U.N. headquarters in New York, U.S.

ኢትዮጵያ በያዝነው የአውሮፓ ዓመት በዓለም እጅግ ፈጣኗ ምጣኔ ኃብት ትሆናለች ተብሎ ተተንብይዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ አስታውቀዋል።

ኢትዮጵያ በያዝነው የአውሮፓ ዓመት በዓለም እጅግ ፈጣኗ ምጣኔ ኃብት ትሆናለች ተብሎ ተተንብይዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ አስታውቀዋል።

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሃገራቸውንና የዓለምን ሁኔታ ባነሱበት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰባ ሁለተኛ ጠቅላላ ጉባዔ ንግግራቸው ለአየር ንብረት ለውጥ ጫናዎችና ለዘላቂ ልማት ግቦች ትኩረት ሰጥተዋል።

Your browser doesn’t support HTML5

የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሞሐመድ ሳልህ

በሌላ በኩል ደግሞ በዚሁ በመንግሥታቱ ድርጅት ጉባዔ ላይ የተገሩት የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሞሐመድ ሳልህ በሃገራቸው ላይ ተጥለው የቆዩ ማዕቀቦች እንዲነሱና ኢትዮጵያ በኃይል ይዛብኛለች ግዛት እንድትለቅቅ ጠይቀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ከፍተው ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ተወካዮች