የተመድ የስደተኞች ኮሚሽነር የሱዳኑ ጦርነት እንዲቆም ጠየቁ

  • ቪኦኤ ዜና

ወደ ቻድ የሚሰደዱ ሱዳናዊያን

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ፣ “እብደት” ብለው የገለጹትና በሱዳን እንዲሁም በደቡብ ሱዳን የሚካሄደው ጦርነት እንዲቆም ጠይቀዋል።

Your browser doesn’t support HTML5

የተመድ የስደተኞች ኮሚሽነር የሱዳኑ ጦርነት እንዲቆም ጠየቁ

ኮሚሽነሩ ዛሬ ታስቦ የዋለውን የዓለም የስደተንኞችን ቀን በማስመልከት በሁለቱ ሃገራት በጉብኝት ላይ ናቸው።

የቪኦኤ የተመድ ዘጋቢ ማርግሬት ባሺር ከኒው ዮርክ አነጋግራቸዋለች። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።