አፍሪካ አሁን ካለው ጥራት የሌለው የኢኮኖሚ ዕድገት በመውጣት ጥልቀት ያለው ለውጥ ማምጣት እንዳለባት ተሰናባቹ የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዋና ጸሃፊ ካርሎስ ሎፔዝ አስታወቁ፡፡
አዲስ አበባ —
የኢኮኖሚ ዕድገት ቢኖርም በድህነት ውስጥ የሚኖረው ሕዝብ ቁጥር አለመቀነሱን ሚስተር ሎፔዝ አስታውሰዋል፡፡
እስክንድር ፍሬው ተከታዩን ዘገባ ለኳል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5