የኢሲኤ ተሰናባቹ ኃላፊ ስለአፍሪካ ድኅነትና ዕድገት

  • እስክንድር ፍሬው

የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዋና ጸሃፊ ካርሎስ ሎፔዝ

አፍሪካ አሁን ካለው ጥራት የሌለው የኢኮኖሚ ዕድገት በመውጣት ጥልቀት ያለው ለውጥ ማምጣት እንዳለባት ተሰናባቹ የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ዋና ጸሃፊ ካርሎስ ሎፔዝ አስታወቁ፡፡

የኢኮኖሚ ዕድገት ቢኖርም በድህነት ውስጥ የሚኖረው ሕዝብ ቁጥር አለመቀነሱን ሚስተር ሎፔዝ አስታውሰዋል፡፡

እስክንድር ፍሬው ተከታዩን ዘገባ ለኳል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የኢሲኤ ተሰናባቹ ኃላፊ ስለአፍሪካ ድኅነትና ዕድገት