ዩናይትድ ስቴትስ እስራኤል በጋዛ የምታደርገውን ወታደራዊ ዘመቻ ቀጣይነት ባለው መልኩ በመደገፏ የሚሰነዘረባት ትችት እየጨመረ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ትናንት እሁድ የአቋሟን ትክክለኝነት በመግለጽ ብትከላከለም የፍልስጤም ሲቪሎችን ደህንነት የመጠበቅን አስፈላጊነትንም በድጋሚ አሰምታለች።
በዚህ ዙሪያ ቬሮኒካ ባልደራስ ተከታዩን ዘግባለች፣ ደረጀ ደስታ ወደ ዐማርኛ መልሶታል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ዩናይትድ ስቴትስ የጸጥታው ምክር ቤት የጋዛ እስራኤል ተኩስ አቁም ውሳኔዋን አብራራች
ዩናይትድ ስቴትስ እስራኤል በጋዛ የምታደርገውን ወታደራዊ ዘመቻ ቀጣይነት ባለው መልኩ በመደገፏ የሚሰነዘረባት ትችት እየጨመረ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ትናንት እሁድ የአቋሟን ትክክለኝነት በመግለጽ ብትከላከለም የፍልስጤም ሲቪሎችን ደህንነት የመጠበቅን አስፈላጊነትንም በድጋሚ አሰምታለች።
በዚህ ዙሪያ ቬሮኒካ ባልደራስ ተከታዩን ዘግባለች፣ ደረጀ ደስታ ወደ ዐማርኛ መልሶታል፡፡