"ደቡብ ሱዳን ውስጥ ያለው ሁኔታ አሳሳቢ ነው" - ኮሚሽነር ፊሊፕ ግራንዲ

  • እስክንድር ፍሬው

የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፕ ግራንዲ

ደቡብ ሱዳን ውስጥ ያለው ሁኔታ አሳሳቢ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፕ ግራንዲ አሳሰቡ፡፡

ደቡብ ሱዳን ውስጥ ያለው ሁኔታ አሳሳቢ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፕ ግራንዲ አሳሰቡ፡፡

ጋምቤላ የሚገኘው የደቡብ ሱዳን በጠለያ ጣቢያ

ሚስተር ግራንዲ ዛሬ አዲስ አበባ ላይ መግለጫ በሰጡት ወቅት ደቡብ ሱዳን ውስጥ ሰላም ለማስፈን የሚደረገው ጥረት መፋጠን እንዳለበት ጥሪ አሰምተዋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

"ደቡብ ሱዳን ውስጥ ያለው ሁኔታ አሳሳቢ ነው" - ኮሚሽነር ፊሊፕ ግራንዲ