“የኢትዮጵያ መንግሥት የሀገሪቱ መፃኢ ዕድል በእጁ ነው”- ተመድ

  • መለስካቸው አምሃ

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሺነር ዘይድ ራአድ አል ሁሴን

“የኢትዮጵያ መንግሥት የሀገሪቱ መፃኢ ዕድል በእጁ ነው” ሲሉ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ከፍተኛ ኮሚሺነር አስገነዘቡ፡፡

“የኢትዮጵያ መንግሥት የሀገሪቱ መፃኢ ዕድል በእጁ ነው” ሲሉ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ከፍተኛ ኮሚሺነር አስገነዘቡ፡፡

ኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶችን በማስጠበቅ አዲስ ግስጋሴ መጀመር ከቻለችና በሕዝቧ የምትተማመን መሆንዋን ካሳየች ሁሉንም የሚጠቅም ጠንካራ እና አንድነቱን የጠበቀ ማኅበረሠብ መፍጠር እንደምትችል ገልፀዋል፡፡

“ያ ካልሆነና የምትደነቃቃፍ ከሆነች ግን” አሉ ከፍተኛ ኮሚሺነሩ ለልማት ሆነ በሕዝቡ አሉታዊ ውጤቶች ሊፈጠሩ ይችላሉ ሲሉ አሳሰቡ፡፡

ኮሚሺነሩ መንግሥት በፍርሃት ያሰራቸውንና የተፈረደባቸውም ያሏቸውን አያሌ እስረኞች እንዲፈታ ጠይቀዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

“የኢትዮጵያ መንግሥት የሀገሪቱ መፃኢ ዕድል በእጁ ነው”- ተመድ