Your browser doesn’t support HTML5
ደቡብ ሱዳን ወደዲሞክራሲያዊ ምርጫ ለማምራት ተጨባጭ እርምጃ እንድትወስድ የመንግሥታቱ ድርጅት ተልዕኮ ጠየቀ
በእንግሊዝኛው ምህጻረ ቃል ‘አንሚስ’ በመባል የሚታወቀው የተባበሩት መንግስታት የደቡብ ሱዳን ተልዕኮ፣ ‘ያልተጠበቀ’ በተባለ እርምጃ የሃገሪቱ የፖለቲካ መሪዎች ለሰላም ያላቸውን ቁርጠኝነት የሚያረጋግጥ እርምጃ እንዲወስዱ አሳሰበ።
‘አንሚስ’ በደቡብ ሱዳን ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል መሻሻል እየተመዘገበ መሆኑን የሚያሳይ ተጨባጭ ማስረጃ መኖሩን ጠይቋል።
ሺላ ፖኒ ከጁባ ያደረሰችንን ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፡፡