ከሦስት ዓመት ጦርነት በኋላም የኻርኪፍ ሥራ ፈጣሪዎች ሥራቸውን ቀጥለዋል

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ከሦስት ዓመት ጦርነት በኋላም የኻርኪፍ ሥራ ፈጣሪዎች ሥራቸውን ቀጥለዋል

የሩሲያ ኃይሎች ከሦስት ዓመታት በፊት ወረራ ከፈጸሙበት ጊዜ ጀምሮ በየቀኑ በሰሜን ምሥራቅ ዩክሬን ኻርኪቭ ላይ የቦንብ ድብደባ ሲፈጽሙ ቆይተዋል። ይሁን እንጂ ምንም እንኳን በየዕለቱ ጥቃቶች ቢፈጸሙም፤ በአካባቢው ያሉ አነስተኛ የንግድ ተቋሞች ከዓለም ዙሪያ በሚገኙ በጎ ፍቃደኞች ድጋፍ ሥራቸውን ቀጥለዋል።

አና ኮዚዮስኮ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።