ዩጋንዳ ለአል በሺር ጥገኝነት ልትሰጥ ነው

  • ቆንጂት ታየ

የሱዳን የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኦማር ሃሰን አል በሺር

ባለፈው ሣምንት በጦር ጄነራሎቻቸው ከሥልጣን ለተወገዱት የሱዳን የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኦማር ሃሰን አል በሺር ጥገኝነት ልትሰጥ እንደምትችል ዩጋንዳ ዛሬ አስታወቀች።

በሌላ በኩል ግን ይህ እርምጃ በአል በሺል መንግሥት ግፍ ለተፈፀመበት የሱዳን ሕዝብ ስድብ ነው ሲሉ አንድ የዩጋንዳ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ተቃውመዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ዩጋንዳ አል በሺር ጥገኝነት ልትሰጥ ነው