አዲስ አበባ —
አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ የፊታችን ዕሁድ ሚያዝያ 26 / 2006 ዓ.ም ሰልፍ እንደሚያካሂድ አስታውቋል፡፡
ላቀደው ሰላማዊ ሠልፍ እውቅና የተሰጠው ቢሆንም ፖሊስ ግን “የቅስቀሳ ሥራዬን እያደቀናፈ ነው” ሲል ከስሷል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
አንድነት ፖሊስ እያስቸገረው እንደሆነ ገለፀ
አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ የፊታችን ዕሁድ ሚያዝያ 26 / 2006 ዓ.ም ሰልፍ እንደሚያካሂድ አስታውቋል፡፡
ላቀደው ሰላማዊ ሠልፍ እውቅና የተሰጠው ቢሆንም ፖሊስ ግን “የቅስቀሳ ሥራዬን እያደቀናፈ ነው” ሲል ከስሷል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያዳምጡ።