ትረምፕ ከፈረንሳዩ መሪ ጋር በዩክሬን ዕጣ ፈንታ ላይ ተወያዩ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ትራምፕ ከፈረንሳዩ መሪ ጋር በዩክሬን ዕጣ ፈንታ ላይ ተወያዩ

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ በዩክሬን የሚካሄደውን ጦርነት ለማስቆም፣ ከዩክሬን እና ከሩሲያ ጋራ ስምምነት ላይ ለመድረስ መቃረባቸውን ተናገሩ። ትራምፕ ይህን ያሉት ትላንት ከፈረንሳዩ መሪ ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በዋይት ኃውስ ተገናኝተው ስብሰባዎችን ከአካሄዱ እና አውሮፓ ትልቅ ሚና እንዲኖራት ከአሳሰቡ በኋላ ነው። ፓሪስ በበኩሏ ከሞስኮ ተጨማሪ ማረጋገጫዎችን ትፈልጋለች።

የአሜሪካ ድምጿ አኒታ ፓውል ከዋይት ሀውስ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።