Your browser doesn’t support HTML5
የዶናልድ ትረምፕ ግድያ ሙከራ ተጠርጣሪ ክስ ተመሠረተበት
በመጪው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የሪፐብሊካን ፓርቲው እጩ በሆኑት በቀድሞው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ ላይ የተፈጸመው የግድያ ሙከራ በፖለቲካ ምክንያት ስለሚጸሙ ጥያቄዎች አዳዲስ ጥያቄዎች አስነስቷል። ለፕሬዚደንታዊ ልዩ የደህንነት ጥበቃ አገልግሎት (ሲክሬት ሰርቪስ) ተጨማሪ ገንዘብ እና አቅም እንዲመደብ የዲሞክራቲክ ፓርቲውም የሪፐብሊካን ፓርቲውም አመራሮች ጥሪ አቅርበዋል።
የአሜሪካ ድምፅ የምክር ቤታዊ ጉዳዮች ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን ተጨማሪ አላት።