ዶናልድ ትራምፕ የዩናይትድ ስቴትስ 45ኛ ፕሬዚዳንት ሆነው ከተመረጡ ስድሥት ወራት ሆኗል።
ዋሺንግተን ዲሲ —
ዶናልድ ትራምፕ የዩናይትድ ስቴትስ 45ኛ ፕሬዚዳንት ሆነው ከተመረጡ ስድሥት ወራት ሆኗል።
ትራምፕ ለፕሬዚዳንትነት የተመረጡት በአሜሪካ ታሪክ ከፍተኛ ክፍፍል ከታየባቸው የምርጫ ሂደቶች አንዱ በሆነው ነው።
ትራምፕ የተወዳደሩትም የፖለቲካ ትርምስ በመፍጠር ዘዴ ነው። ይሁንና እስካሁን ባለው ጊዜ በፕሬዚዳንትነት ዐብይ ሊባል የሚችል ሥራ ሲያከናውኑ አልታየም።
Your browser doesn’t support HTML5
ዶናልድ ትራምፕ 45ኛው ፕሬዚዳንት ከሆኑ ስድሥት ወር ሆናቸው
በቀድሞው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አስተዳደር ወቅት ለሥምንት ዓመታት ያህል የዋይት ሃውስ አስተዳደርን ተቆጣጥረው የቆዩት ዲሞክራቶች በበኩላቸው አዲሱ ሚናቸው ምን እንደሚሆን እያሠላሰሉ ናቸው።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ዶናልድ ትራምፕ 45ኛው ፕሬዚዳንት ከሆኑ ስድሥት ወር ሆናቸው