"ኢቫንካ ትራምፕ ጂ-20 የመሪዎች ጉባዔ አባቷን ተክታ መሳተፏ ትክክል ነው" - ዋይት ኃውስ

በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሀምቡርግ ጀርመን የጂ-20 መሪዎች ጉባዔ ላይ መገኘታቸውን ተክትሎ በእርሳቸው ኃላፊነት የቤተሰባቸው አባላት ጣልቃ ገብነት እንደመነጋገሪያ ርዕስ እንደገና ትኩረት ስቧል፡፡

በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንትዶናልድ ትራምፕ በሀምቡርግ ጀርመን የጂ-20 መሪዎች ጉባዔ ላይ መገኘታቸውን ተክትሎ በእርሳቸው ኃላፊነት የቤተሰባቸው አባላት ጣልቃ ገብነት እንደመነጋገሪያ ርዕስ እንደገና ትኩረት ስቧል፡፡

የቪኦኤ የዋይት ኃውስ ዋና ዘጋቢ ስቴቨን ኸርማን እንደሚለው ለዚህ ትኩረት ምክንያት የሆነው የፕሬዚዳንት ሴት ልጅ ኢቫንካ ትራምፕ በአንደኛው የመሪዎቹ ሥራ ጉባዔ ላይ ስለተገኘች ነው፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

"ኢቫንካ ትራምፕ ጂ-20 የመሪዎች ጉባዔ አባቷን ተክታ መሳተፏ ትክክል ነው" - ዋይት ኃውስ