የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የፌዴራሉን ምርመራ ቢሮ /ኤፍቢአይ/ን ዳይሬክተር ጄምስ ኮሚን ከሥራ ኃላፊነት ለማባረር የወሰዱትን የውሳኔ እርምጃ “ትክክል ነው” ሲሉ እየሟገቱ ናቸው።
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የፌዴራሉን ምርመራ ቢሮ /ኤፍቢአይ/ን ዳይሬክተር ጄምስ ኮሚን ከሥራ ኃላፊነት ለማባረር የወሰዱትን የውሳኔ እርምጃ “ትክክል ነው” ሲሉ እየሟገቱ ናቸው።
ፕሬዚዳንቱ የወሰዱት እርምጃ ዋሺንግተን ውስጥ የፖለቲካ ቁጣ አቀጣጥሏል።
Your browser doesn’t support HTML5
ፕሬዚዳንቱና የአስተዳደራቸውን ውሳኔ ትክክለኛነት በመግለፅ ቢከራከሩም ተቃዋሚ ዲሞክራቶች ባለፈው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የሚስተር ትራምፕ የምረጡኝ ዘመቻ ከሩስያ ጋር ተመሳጥሮ ሊሆን ይችላል፤ በሚለው ዙሪያ የሚካሄደውን ምርመራ የሚመራ ልዩ አቃቤ ሕግ እንዲሾም እየጠየቁ ነው።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5