በቻይና ወታደራዊ ግፊት ሥር ያለችው ታይዋን ለሁለተኛው የትረምፕ አስተዳደር እየተዘጋጀች ነው

  • ቪኦኤ ዜና

የተመራጩ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ

ዓለም በሚቀጥለው ወር የተመራጩን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ወደ ዋይት ሀውስ መመለስ በሚጠባበቅበት በዚህ ወቅት፣ ታይዋን እየተባባሰ ካለው የቻይና ጠብ አጫሪነትና ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር በሚኖራት በውል ባልታወቀው ግንኙነት መካከል ተይዛለች፡፡

የቪኦኤ ዘጋቢ ዊሊያም ያንግ ከታይፔ ተከታዩን ዘግቧል፡፡ ደረጀ ደስታ ያቀርበዋል ወደ አማርኛ መልሶታል፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

በቻይና ወታደራዊ ግፊት ሥር ያለችው ታይዋን ለሁለተኛው የትረምፕ አስተዳደር እየተዘጋጀች ነው