የፎቶ መድብሎች ትረምፕ ብሪታንያን እየጎበኙ ነው ጁን 03, 2019 አስተያየቶችን ይዩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ብሪታንያን እየጎበኙ ነው። ከንጉሣዊው ቤተሰብ ጋር ተገናኝተው መነጋገርን ያካትታል። የእራት ግብዣ ይደርግላቸዋል። ከሥልጣን ለመሰናበት ማመልከቻ ካስገቡት ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬሳ ሜይ ጋር ተገናኝተው ይነጋገራሉ። ፕሬዚዳንቱ ዛሬ ባኪንግሀም ቤተ-መንግሥት ሲደርሱ የብሪታንያዋ ንግሥት ኤልዝበት ፕሬዚዳንቱንና ባለቤታቸው ሜላንያ ትረምፕን ተቀብለዋል።