የኢትዮጵያ የግብፅና የሱዳን የሦስትዮሽ ውይይት

  • እስክንድር ፍሬው

የኢትዮጵያ የውሃ መስኖና ኤሌክትሪክ ኃይል ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ

ከግብፅና ከሱዳን ጋር የተካሄደውና ሌሊት ዘጠኝ ሰዓት የተጠናቀቀው የሦስትዮሽ ውይይት ውጤት ማስገኘቱን ኢትዮጵያ አስታውቃለች፡፡

ከግብፅና ከሱዳን ጋር የተካሄደውና ሌሊት ዘጠኝ ሰዓት የተጠናቀቀው የሦስትዮሽ ውይይት ውጤት ማስገኘቱን ኢትዮጵያ አስታውቃለች፡፡

የሦስቱ ሀገራት ሳይንቲስቶች የኅዳሴውን ግድብ አሞላል፣ በጋራ እንዲያጠኑ ከመግባባት መደረሱና ሌሎች ስምምነቶች ደግሞ በማሳያነት ተጠቅሰዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ የግብፅና የሱዳን የሦስትዮሽ ውይይት

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ የግብፅና የሱዳን የሦስትዮሽ ውይይት