ከግብፅና ከሱዳን ጋር የተካሄደውና ሌሊት ዘጠኝ ሰዓት የተጠናቀቀው የሦስትዮሽ ውይይት ውጤት ማስገኘቱን ኢትዮጵያ አስታውቃለች፡፡
አዲስ አበባ —
ከግብፅና ከሱዳን ጋር የተካሄደውና ሌሊት ዘጠኝ ሰዓት የተጠናቀቀው የሦስትዮሽ ውይይት ውጤት ማስገኘቱን ኢትዮጵያ አስታውቃለች፡፡
የሦስቱ ሀገራት ሳይንቲስቶች የኅዳሴውን ግድብ አሞላል፣ በጋራ እንዲያጠኑ ከመግባባት መደረሱና ሌሎች ስምምነቶች ደግሞ በማሳያነት ተጠቅሰዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ የግብፅና የሱዳን የሦስትዮሽ ውይይት
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ የግብፅና የሱዳን የሦስትዮሽ ውይይት