የትግራይ ክልል መሪ ለአፍሪካ ህብረት በጻፉት ደብዳቤ የሰላም ጥሪ አቀረቡ

ፎቶ ፋይል፦የትግራይ ክልል መሪ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል

የትግራይ ክልል መሪ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካዔል ኢትዮጵያ ወደ ለየለት የእርስ በርስ ጦርነት እንዳትገባ በማለት ለአፍሪካ ህብረት በጻፉት ደብዳቤ የሰላም ጥሪ አቅርበዋል።

በትናንትናው እለት ረፋድ 5 ሰዓት አካባቢ ወደ መቀሌ የመጣ የውጊያ አውሮፕላን ተመትቶ መውደቁን የክልሉ የኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

የትግራይ ክልል መሪ ለአፍሪካ ህብረት በጻፉት ደብዳቤ የሰላም ጥሪ አቀረቡ