13ኛው የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ጉባዔ በዛሬው ዕለት በመቀሌ ተጀምሯል።
መቀሌ —
13ኛው የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ጉባዔ በዛሬው ዕለት በመቀሌ ተጀምሯል። በጉባዔው ለመጀመርያ ግዜ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተጋብዘው መልዕክት አስተላልፈዋል። በዚህ ጉባዔ የፓርቲው ሕገ ደንብ 5 ጉዳዮች ውይይት ይካሄድባቸዋል ተብሏል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
Your browser doesn’t support HTML5