በቴፒ ከተማ ዛሬ ተቀስቅሶ የነበረው አለመረጋጋትና ውጥረት መርገቡ ተነገረ፡፡
አዲስ አበባ —
በቴፒ ከተማ ዛሬ ተቀስቅሶ የነበረው አለመረጋጋትና ውጥረት መርገቡ ተነገረ፡፡ ከተማዋም ወደ ዘውትር እንቅስቃሴዋ መመለስ መጀመሯን የቴፒ ከተማ የፍትህና የፀጥታ ጽ/ቤት ኃላፊ ለቪኦኤ ገለፁ፡፡
ወጣቶች ምንም ዓይነት ሥርዓት አልበኝነት እንዲፈፀም አይፈቅዱም ሲል አንድ ወጣት ተናገረ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5