የመቀሌ ወጣቶች አማረሩ

የከተማዋ አስተዳደር በበኩሉ የወጣቶቹን ጥያቄ ለማስተናገድ በወጣው አዲስ መመርያ መሰረት እየሰራሁ ነኝ በዚህም ለዘጠኝ ሺህ ወጣቶች መሬት የሚያገኙበት እንቅስቃሴ እያካሄድኩ ነኝ ብሏል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የመቀሌ ወጣቶች አማረሩ