የትግራይ ክልል መንግሥት በሰጠው መግለጫም ከአማራ ህዝብ ጋር ጦርነት ለማካሄድ የሚያስችል አንዳች ምክንያት የለንም ብልዋል፡፡
መቀሌ —
የክልሉ መንግሥትና ህዝብ ልማትና ሰላም ላይ ትኩረት አድርገው እየሰሩ ናቸው ብሏል መግለጫው፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የትግራይ ክልል መንግሥት መግለጫ