ዓለምቀፍ ንቅናቄ ለትግራይ ተወላጆች የፖለቲካ እስረኞች ተቋቋመ

mekelle

"ከ1 ሺህ 500 በላይ የትግራይ ተወላጆች በማንነታቸውና በፖለቲካ ምክንያት ታስረው ይገኛሉ" ሲል ዛሬ መቀሌ ላይ መቋቋሙን ያሳወቀው ዓለምአቀፍ ንቅናቄ ለትግራይ ተወላጅ የፖለቲካ እሥረኞች የሚባል ድርጅት አስታውቋል።

እስረኞቹን ለማስለቀቅና "ስለ እነርሱ የተሠራጨ እውነት ያልሆነ" ያሉትን መረጃ ለማስተካከል እንደሚሠራ ንቅናቄው አመልክቷል።

ፌደራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በበኩሉ በተጠርጣሪዎች ላይ የመሠረተው ክሥ በማስረጃ መሆኑን ጠቅሶ በፖለቲካና በብሄር ምክንያት የተያዘ ሰው እንደሌለ ገልጿል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ዓለምቀፍ ንቅናቄ ለትግራይ ተወላጆች የፖለቲካ እስረኞች ተቋቋመ