ዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት በመሆን ተሾሙ

ፎቶ ፋይል፦ ዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል

የትግራይ ክልል ከሌላው ኢትዮጵያ ተለይቶ ያካሄደውን ምርጫ ያሸነፈው ህወሓት በዛሬው ዕለት በክልሉ አዲስ መንግሥት መስርቷል። በዚህ ምስረታ የክልሉ አዲስ ምክርቤት ሥራ የጀመረ ሲሆን የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት ሆነው የተሾሙትዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤልም ቃለ መሓላ ፈፅመዋል።

የኢትዮጵያ የፌዴራል ሥርዓት እንደ አዲስ የሚስተካልበት ግዜ ደርሷል ሲሉ ፕሬዚዳንቱ ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

ዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት በመሆን ተሾሙ