የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ ምክር ቤት ሦስተኛ አስቸኳይ ስብሰባ አካሄደ
መቀሌ —
የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ ምክር ቤት ሦስተኛ አስቸኳይ ስብሰባ አካሂዶ፣ የሕወሃት ሊቀመንበር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል የክልሉ ምክትል አስተዳዳሪ ሆነው እንዲሰሩ በሕወሃት አቅራቢነት ተሹመዋል። የትግራይ ዘጋብያችን አለም ፍሰሀ ከመቀሌ የላከው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የትግራይ ክልል ምክር ቤት አዳዲስ ሹመቶች