የትግራይ ምርጫ

ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል

የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ለሚያካሂደው ምርጫ አስፈላጊ ዝግጅቶች እየተካሄዱ ናቸው ሲሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ተናግረዋል።

ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ የሰጡትን ጋዜጣዊ መግለጫ ተከታትለናል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የትግራይ ምርጫ