የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ለሚያካሂደው ምርጫ አስፈላጊ ዝግጅቶች እየተካሄዱ ናቸው ሲሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ተናግረዋል።
ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ የሰጡትን ጋዜጣዊ መግለጫ ተከታትለናል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የትግራይ ምርጫ
የትግራይ ክልላዊ መንግሥት ለሚያካሂደው ምርጫ አስፈላጊ ዝግጅቶች እየተካሄዱ ናቸው ሲሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ተናግረዋል።
ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ የሰጡትን ጋዜጣዊ መግለጫ ተከታትለናል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የትግራይ ምርጫ