ከትግራይና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ለተፈናቀሉ ድጋፍ ተደረገ

የፌደራል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በትግራይና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ለተፈናቀሉ ዜጎች በቂ ድጋፍ እያደረግኩ ነው ብሏል።

ከክልሎች በሚቀርብ ጥያቄ መሰረት ድጋፍ እንደሚያደርጉ የተናገሩት የኮሚሽኑ ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ በዚህም በትግራይና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ለተፈናቀሉ ከ700 ሺ በላይ ዜጎች ልዩ ልዩ ድጋፎችን እያደረጉ መሆናቸውን ተናግረዋል። በሁለቱ ክልሎች ያለው ችግር ከአቅሜ በላይ አይደለም ብሏል ኮሚሽኑ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ከትግራይና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ለተፈናቀሉ ድጋፍ ተደረገ